በዚህ "ደቋና እና ቀለም" የግጥም መድበል ስብስብ ውስጥ፤ ከመቶ አሥር ግጥሞች በላይና በርካታ ሃሳቦች ተካተውበታል።
ግጥሞችን ጊዜ ወስደው ካነበቡና ካሳለሰሏቸው፤
ፍቅርን፣ ሰላምን፣ ትዕግስትን፣ ቸርነትን፣ ርሕራሔን፣ ማግኘትና ማጣትን፣ ጽናትን፣ ማስተዋልን፣ እውነትን፣ ሕይወትን፣ ሃገርን፣ አብርሖትን እና
አነቃቂ ሃሳቦችን፣ እንዲሁም ፈገግ እያሉ የሚዝናኑባቸው "የአንሶላ ዜማዎችን" እና ሽሙጦችን ያገኙበታል። መልካም ንባብ!
Gjør som tusenvis av andre bokelskere
Abonner på vårt nyhetsbrev og få rabatter og inspirasjon til din neste leseopplevelse.
Ved å abonnere godtar du vår personvernerklæring.Du kan når som helst melde deg av våre nyhetsbrev.